Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/wwwAddisAbabaeducationbureau/-20789-20790-20791-20792-20793-20794-20795-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Addis Ababa Education Bureau | Telegram Webview: wwwAddisAbabaeducationbureau/20792 -
Telegram Group & Telegram Channel
በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።

(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።

በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።



tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792
Create:
Last Update:

በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንቦት 23 እና 24 የትምህርት ቤቶች ፌስቲቫል (school festival) እንደሚካሄድ ተገለጸ።

(ሚያዝያ 8/2017 ዓ.ም) ቬስቲቫሉ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ እና እርስ በእርስ ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችል መርሀግብር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፌስቲቫሉን በአጋርነት ከሚያዘጋጀው ቅሩንፉድ ዲጂታልስ ከተሰኘው ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በፌስቲቫሉ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,500 በላይ ትምህርት ቤቶች መካከል የተመረጡ 500 ተቋማት እንደሚሳተፉ ጠቁመው መርሀግብሩ ትምህርት ቤቶች ራሳቸውን ለህብረተሰቡ በአግባቡ የሚያስተዋውቁበት እና ልምድ የሚለዋወጡበት እንደመሆኑ ቢሮው የቅርብ ክትትል የሚያደርግ መሆኑን አመላክተዋል።

በፌስቲቫሉ የመንግስት ከግል እንዲሁም አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች እንደሚሳተፉ የቅሩንፉድ ዲጂታልስ ስራ አስካሄጅ አቶ መቅድም ደረጀ ጠቁመው በፌስቲቫሉ ከትምህርት ቤቶች ባሻገር በትምህርት ዘርፉ የተለያዩ ተግባራትን የሚያከናውኑ ተቋማት የሚሳተፉ መሆኑን በመግለጽ በመርሀ ግብሩ ታላቁ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ የተለያዩ ተጽኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የሚያበረታቱበት ፕሮግራም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።

BY Addis Ababa Education Bureau










Share with your friend now:
tg-me.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/20792

View MORE
Open in Telegram


Addis Ababa Education Bureau Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Traders also expressed uncertainty about the situation with China Evergrande, as the indebted property company has not provided clarification about a key interest payment.In economic news, the Commerce Department reported an unexpected increase in U.S. new home sales in August.Crude oil prices climbed Friday and front-month WTI oil futures contracts saw gains for a fifth straight week amid tighter supplies. West Texas Intermediate Crude oil futures for November rose $0.68 or 0.9 percent at 73.98 a barrel. WTI Crude futures gained 2.8 percent for the week.

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

Addis Ababa Education Bureau from fr


Telegram Addis Ababa Education Bureau
FROM USA